ቫስኮ ደጋማ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ቫስኮ ደጋማ (1469 - 1524) ታዋቂ የጥንቱ ፖርቹጋል ተጓዥ ሲሆን የአፍሪካን ጠረፍ በማካለል ለመጀምሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ወደ ህንድ በቀጥታ በመርከብ የተጓዘ፣ እንዲሁም ለተወሰነ ጊዜ የፖርቹጋል-ህንድ ተብሎ የሚታወቀን ክፍል በቭሶሪ መዕረግ ያስተዳደረ ግለሰብ ነው። ልጁም ክሪስታቮ ደጋማ ከኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን፣ በተለይ ንግስት ሰብለ ወንጌል (የልብነ ድንግል ሚስት)፣ ግራኝ አህመድን በዋጋት ይታወቃል።
(ይህ ስለ ሰው ሕይወት የሆነ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)