የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
From Wikipedia, the free encyclopedia
የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ውድድሩ ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በሜክሲኮ ተካሄዷል።
Quick Facts
የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
---|---|
ይፋዊ ምልክት
|
|
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ሜክሲኮ |
ቀናት | ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን |
ቡድኖች | ፳፬ (ከ፭ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፲፪ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | አርጀንቲና (፪ኛው ድል) |
ሁለተኛ | ምዕራብ ጀርመን |
ሦስተኛ | ፈረንሣይ |
አራተኛ | ቤልጅግ |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፶፪ |
የጎሎች ብዛት | ፻፴፪ |
የተመልካች ቁጥር | 2,393,031 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ጌሪ ላይነከር ፮ ጎሎች |
ኮከብ ተጫዋች | ዲየጎ ማራዶና |
← 1982 እ.ኤ.አ. 1990 እ.ኤ.አ. → |
Close
ፊፋ በመጀመሪያ ኮሎምቢያ ውድድሩን እንድታዘጋጅ የመረጣት ቢሆንም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ወደ ሜክሲኮ ተላልፏል። ውድድሩን ያሸነፈው አርጀንቲና ሲሆን የማራዶና ታዋቂ የእግዚአብሔር እጅ ጎልም በዚሁ ውድድር ላይ በእንግሊዝ ቡድን ላይ ነው የገባው።