የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር
From Wikipedia, the free encyclopedia
የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፈረንሳይኛ፡ Fédération Internationale de Football Association፣ FIFA ፊፋ) ፪፻፰ አባላትን ያዘለ የእግር ኳስ ጨዋታ አስተዳዳሪ ድርጅት ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ በስዊስ ከተማ ዙሪክ ላይ ሲሆን ማኅበሩ ከሌሎች ውድድሮች በተጨማሪም የዓለም ዋንጫን በየአራት ዓመቱ ያዘጋጃል።
(ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)
ፅኛዥሬኞ