የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ ፌዴሬሽን
From Wikipedia, the free encyclopedia
የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1946 እ.ኤ.አ. ኡዝቤኪስታን በሶቪዬት ሕብረት ውስጥ እያለች የተመሠረተ ሲሆን ከ1994 እ.ኤ.አ. ጀምሮ የፊፋ እና የእስያ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን አባል ነው። ፌዴሬሽኑ የኡዝቤክ ሊግንና ሌሎችንም ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። በተጨማሪም የኡዝቤኪስታን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያቀናጃል።
(ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)