የኢትዮጵያ ብር
From Wikipedia, the free encyclopedia
ብር (ETB) ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ የምትጠቀምበት ሕጋዊ ገንዘብ ነው። 1 ብር ለ100 ሳንቲም እኩል ነው።50 ሺ ብር
- በ1933 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 2 ብር
- በ1932 ታትሞ የነበርው የኢትዮጵያ 100 ብር
- በ1961 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 1 ብር
- በ1966 ታትሞ የነበረው የቆቃ ግድብን የሚያሳየው የኢትዮጵያ 50 ብር
- በ 1966 ታትሞ የነበረው የምጽዋን ወደብ የሚያሳየው የኢትዮጵያ 1 ብር
- አንድ ብር ላይ ያለው እረኛ ፎቶ። ጎጃም ውስጥ በ1957 አ.ም ከተነሳ ፎቶ የተወሰደ
- 1 ብር 1889 እ.ኤ.አ
- 1 የብር መቶወኛ 1889 እ.ኤ.አ
- ሃያ አምስት ሳንቲም 1936 እ.ኤ.አ