ጊሌርሞ ፍራንኮ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ጊሌርሞ ሉዊስ ፍራንኮ ፋርኳርሰን (Guillermo Luis Franco Farquarson, ጥቅምት ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ (ቀድሞ አርጀንቲናዊ) እግር ኳስ ተጫዋች ነው። እስከ 2010 እ.ኤ.አ. ድረስ ለሜክሲኮ ተሰልፏል።
(ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)
Quick Facts ጊሌርሞ ፍራንኮ ...
ጊሌርሞ ፍራንኮ |
|||
---|---|---|---|
ጊሌርሞ ፍራንኮ በዌስት ሀም
|
|||
ሙሉ ስም | ጊሌርሞ ሉዊስ ፍራንኮ ፋርኳርሰን | ||
የትውልድ ቀን | ጥቅምት ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. | ||
የትውልድ ቦታ | ኮሪየንቴስ፣ አርጀንቲና | ||
ቁመት | 181 ሳ.ሜ. | ||
የጨዋታ ቦታ | አጥቂ | ||
ፕሮፌሽናል ክለቦች | |||
ዓመታት | ክለብ | ጨዋታ | ጎሎች |
1995-2002 እ.ኤ.አ. | ሳን ሎሬንዞ | 96 | (23) |
2002-2005 እ.ኤ.አ. | ሞንተሬይ | 119 | (63) |
2006-2009 እ.ኤ.አ. | ቪላሪል | 81 | (14) |
2009-2010 | ዌስት ሀም ዩናይትድ | 23 | (5) |
ከ2011 እ.ኤ.አ. | ቬሌዝ ሳርስፊልድ | 12 | (2) |
ብሔራዊ ቡድን | |||
2005-2010 እ.ኤ.አ. | ሜክሲኮ | 25 | (7) |
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ሰኔ ፲፮ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። |
Close