ዲዬጎ ፔሬዝ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ዲዬጎ ፈርናንዶ ፔሬዝ አጉዋዶ (Diego Fernando Pérez Aguado, ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለቦሎኛ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
(ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)
Quick Facts ዲዬጎ ፔሬዝ ...
ዲዬጎ ፔሬዝ |
|||
---|---|---|---|
ሙሉ ስም | ዲዬጎ ፈርናንዶ ፔሬዝ አጉዋዶ | ||
የትውልድ ቀን | ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. | ||
የትውልድ ቦታ | ሞንቴቪድዮ፣ ኡራጓይ | ||
ቁመት | 178 ሳ.ሜ. | ||
የጨዋታ ቦታ | አከፋፋይ | ||
ፕሮፌሽናል ክለቦች | |||
ዓመታት | ክለብ | ጨዋታ | ጎሎች |
1999–2003 እ.ኤ.አ. | ዲፌንሶር ስፖርቲንግ | 125 | (11) |
2003–2004 እ.ኤ.አ. | ፔኛሮል | 13 | (2) |
2004–2010 እ.ኤ.አ. | ሞናኮ | 146 | (2) |
ከ2010 እ.ኤ.አ. | ቦሎኛ | 128 | (0) |
ብሔራዊ ቡድን | |||
ከ2001 እ.ኤ.አ. | ኡራጓይ | 89 | (2) |
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ግንቦት ፳፬ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ሰኔ ፬ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። |
Close