አምበር
From Wikipedia, the free encyclopedia
አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።
አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት። አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።